ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ዋንጫውን ለማሸነፍ ነበር የመጣነው ” ፈርናንዴዝ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ዋንጫውን ለማሸነፍ ነበር የመጣነው ” ፈርናንዴዝ
“ ዋንጫውን ለማሸነፍ ነበር የመጣነው ” ፈርናንዴዝ

ፖርቹጋላዊው አማካይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ የሚያበሳጭ ሁኔታ ላይ ነን ሲል ከጨዋታው በኋላ ተናግሯል።

“ ወደዚህ የመጣነው ግልጽ አላማ ይዘን ነበር ዋንጫውን ለማሸነፍ ነበር በጣም ያበሳጫል ” ሲል ፈርናንዴዝ ተናግሯል።

አክሎም " በመጀመሪያው አጋማሽ ጥሩ ነበርን በሁለተኛው አጋማሽ አቋማችን አሽቆለቆለ ተጋጣሚ የተሻለ ኳስ ተቆጣጥሯል ” ብሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች