ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ውጤቱ ተቀባይነት የለውም ” ማይክል ካሪክ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ውጤቱ ተቀባይነት የለውም ” ማይክል ካሪክ
“ ውጤቱ ተቀባይነት የለውም ” ማይክል ካሪክ

የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ለሽንፈቱ ሀላፊነት እንደሚወስዱ ከጨዋታው በኋላ ተናግረዋል።

“ ፈፅሞ ተቀባይነት የለውም “ ሲሉ የገለፁት አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ “ እኔ ሀላፊነት እወስዳለሁ " ብለዋል።

“ በሁለተኛው አጋማሽ መጨረሻ አካባቢ የነበረው የቡድኑ እንቅስቃሴ የእኔ ጥፋት ነበር “ ሲሉ ተደምጠዋል።

አክለውም “ እሁድ ሌላ አስፈላጊ ጨዋታ አለን ለእሱ መዘጋጀት አለብን በድጋሜ ማሸነፍ መጀመር አለብን "ብለዋል።

“ የደጋፊዎችን ስሜት እረዳለሁ ቁጣቸውን መቀበል አለብን የእኔ ሀላፊነት ነው ትችቱን እቀበላለሁ ” ማይክል ካሪክ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች