“ የሊቨርፑል አማካይ ክፍል አስግቶኛል ” ጄሚ ካራጋር

“ የሊቨርፑል አማካይ ክፍል አስግቶኛል ” ጄሚ ካራጋር
የቀድሞ የሊቨርፑል ታሪካዊ ተጨዋች ጄሚ ካራጋር ሊቨርፑል የመሐል ክፍተት እንዳለበት ተናግሯል።
“ የአማካይ ክፍሉ ችግር አሁንም የሊቨርፑል ትልቁ ችግር እንደሆነ አስባለሁ “ ሲል ጄሚ ካራጋር አስተያየቱን ሰጥቷል።
አክሎም “ ሊቨርፑል ባለፈው አመት የተሰቃየው የመሐል ሜዳው ላይ ባለው ክፍተት ምክንያት ነው አሁንም አልተቀረፈም " ብሏል።
“ የመሐል ሜዳውን የሶስት ተጨዋቾች ጥምረት ስመለከት ለሊቨርፑል እጨነቃለሁ “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ታሪካዊ ተጨዋች ጄሚ ካራጋር ሊቨርፑል የመሐል ክፍተት እንዳለበት ተናግሯል።
“ የአማካይ ክፍሉ ችግር አሁንም የሊቨርፑል ትልቁ ችግር እንደሆነ አስባለሁ “ ሲል ጄሚ ካራጋር አስተያየቱን ሰጥቷል።
አክሎም “ ሊቨርፑል ባለፈው አመት የተሰቃየው የመሐል ሜዳው ላይ ባለው ክፍተት ምክንያት ነው አሁንም አልተቀረፈም " ብሏል።
“ የመሐል ሜዳውን የሶስት ተጨዋቾች ጥምረት ስመለከት ለሊቨርፑል እጨነቃለሁ “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


