ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ የመጣሁት ለማሸነፍ ነው ሀኪሚ ስለተሰናበተ አላዘንኩም ” ምባፔ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ የመጣሁት ለማሸነፍ ነው ሀኪሚ ስለተሰናበተ አላዘንኩም ” ምባፔ
“ የመጣሁት ለማሸነፍ ነው ሀኪሚ ስለተሰናበተ አላዘንኩም ” ምባፔ

“ መጠነኛ ጉዳት ነው ያጋጠመኝ “


ፈረንሳዊው አጥቂ ኪሊያን ምባፔ ከጨዋታው በኋላ ከባድ ጉዳት እንዳላጋጠመው ተናግሯል።

“ አሁን ደህና ነኝ መጠነኛ የቁርጭምጭሚት ጉዳት ነው ” ሲል ምባፔ ስለ ጉዳት ሁኔታው አሳውቋል።

ለቅርብ ጓደኛው አሽራፍ ሀኪሚ አዝኖ እንደሆነ የተጠየቀው ምባፔ “ በፍጹም ምንም ስሜት አልተሰማኝም ” ብሏል።

“ እዚህ የመጣሁት ለማሸነፍ ነው ” ያለው ምባፔ “ እሱም ወደእዚህ የመጣው እኛን ለማሸነፍ ነበር ” ሲል ገልጿል።

ኪሊያን ምባፔ በጨዋታው ኮከብ በመባል መመረጥ ችሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች