“ የማድሪድ ቆይታዬ ጠባሳ ጥሎብኛል ” ዣቢ አሎንሶ

“ የማድሪድ ቆይታዬ ጠባሳ ጥሎብኛል ” ዣቢ አሎንሶ
ስፔናዊው የቼልሲ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ በሪያል ማድሪድ ስለነበራቸው ቆይታ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዣቢ አሎንሶ ሲናገሩም “ የሪያል ማድሪድ ቆይታዬ ጠባሳ ጥሎብኛል “ ያሉ ሲሆን “ በጊዜ ሂደት ግን ይፈወሳል “ ብለዋል።
አሰልጣኙ በአስተያየታቸው ወደኋላ ተመልሰው ስለ ጥሩ እና ጥሩ ያልሆኑ ነገሮች እንደሚያስቡ ተናግረዋል።
“ በራሴ ላይ ጨካይ እና ራሱን የሚወቅስ ሰው ሆኜ ነበር “ የሚሉት ዣቢ አሎንሶ “ የተሻለ ማድረግ እችል ስለነበረው ነገር አስባለሁ “ ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የቼልሲ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ በሪያል ማድሪድ ስለነበራቸው ቆይታ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዣቢ አሎንሶ ሲናገሩም “ የሪያል ማድሪድ ቆይታዬ ጠባሳ ጥሎብኛል “ ያሉ ሲሆን “ በጊዜ ሂደት ግን ይፈወሳል “ ብለዋል።
አሰልጣኙ በአስተያየታቸው ወደኋላ ተመልሰው ስለ ጥሩ እና ጥሩ ያልሆኑ ነገሮች እንደሚያስቡ ተናግረዋል።
“ በራሴ ላይ ጨካይ እና ራሱን የሚወቅስ ሰው ሆኜ ነበር “ የሚሉት ዣቢ አሎንሶ “ የተሻለ ማድረግ እችል ስለነበረው ነገር አስባለሁ “ ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


