“ የስፔን እና ፈረንሳይ አሸናፊ ዋንጫውን ይወስዳል ” ቲቧ ኩርቱዋ

“ የስፔን እና ፈረንሳይ አሸናፊ ዋንጫውን ይወስዳል ” ቲቧ ኩርቱዋ
“ ለኩርተዋ ንግግር ቦታ አንሰጥም ” ሮሜሮ
ቤልጂየማዊው ግብ ጠባቂ ቲቧ ኩርቱዋ የስፔን እና ፈረንሳይ አሸናፊ የውድድሩ ሻምፒዮን ይሆናል ብሎ ነበር።
አርጀንቲናዊው ተከላካይ ክርስቲያን ሮሜሮ በበኩሉ በሰጠው ምላሽ ለሰዎች አስተያየት ቦታ አንሰጥም በማለት ተናግሯል።
“ ትኩረታችን ጨዋታው ላይ ነው “ ያለው ሮሜሮ “ ሌሎች ተጨዋቾች ለሚናገሩት ነገር ቦታ አንሰጥም ” ብሏል።
አክሎም “ ሁሉም ሰው የራሱ አመለካከት አለው ፤ ለእኛ አስፈላጊው ነገር ጨዋታው ላይ ትኩረት ማድረግ ነው ” ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ለኩርተዋ ንግግር ቦታ አንሰጥም ” ሮሜሮ
ቤልጂየማዊው ግብ ጠባቂ ቲቧ ኩርቱዋ የስፔን እና ፈረንሳይ አሸናፊ የውድድሩ ሻምፒዮን ይሆናል ብሎ ነበር።
አርጀንቲናዊው ተከላካይ ክርስቲያን ሮሜሮ በበኩሉ በሰጠው ምላሽ ለሰዎች አስተያየት ቦታ አንሰጥም በማለት ተናግሯል።
“ ትኩረታችን ጨዋታው ላይ ነው “ ያለው ሮሜሮ “ ሌሎች ተጨዋቾች ለሚናገሩት ነገር ቦታ አንሰጥም ” ብሏል።
አክሎም “ ሁሉም ሰው የራሱ አመለካከት አለው ፤ ለእኛ አስፈላጊው ነገር ጨዋታው ላይ ትኩረት ማድረግ ነው ” ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


