የስፔን የጨዋታ ብልጫ ዛሬስ ?

የስፔን የጨዋታ ብልጫ ዛሬስ ?
ስፔን በተከታታይ 2️⃣8️⃣ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ከተጋጣሚዎቿ የበለጠ የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስዳለች።
ይህም ብራዚል ከ1966 እስከ 1974 ባሉት ጊዜያት ካደረጓቸው 1️⃣4️⃣ ጨዋታዎች በእጥፍ የሚበልጥ ሆኖ ይገኛል።
ስፔን ከ ቤልጅዬም በነበራት መርሐ ግብር :-
- 6️⃣8️⃣ % የኳስ ቁጥጥር ብልጫ
- 1️⃣7️⃣ የግብ ሙከራ
- 1️⃣3️⃣ የግብ እድሎች ፈጥረው ነበር።
ኳስን ተቆጣጥሮ መጫወት የስፔን ብሔራዊ ቡድን የጨዋታ መንገድ ሆኖ ለረጅም አመታት ታይቷል።
በዚህም “ ወርቃማው ትውልድ “ ከ 2008 -2012 ባሉት አመታት አለም ዋንጫን ጨምሮ ሶስት አህጉራዊ ስኬቶችን ተጎናፅፏል።
ሉዊስ ዴ ላ ፉንቴ ዋናውን የስፔን ቡድን ከመያዛቸው አስቀድሞ በተለያዩ የብሔራዊ ቡድኑ የእድሜ ቡድኖች ላይ በሀላፊነት አገልግለዋል።
ይህም የሀገሪቱ የጨዋታ መንገድ የሆነው ኳስን ተቆጣጥሮ ተጋጣሚን የማሸነፍ ታክቲክ በቀላሉ ለመተግበር ረድቷቸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔን በተከታታይ 2️⃣8️⃣ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ከተጋጣሚዎቿ የበለጠ የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስዳለች።
ይህም ብራዚል ከ1966 እስከ 1974 ባሉት ጊዜያት ካደረጓቸው 1️⃣4️⃣ ጨዋታዎች በእጥፍ የሚበልጥ ሆኖ ይገኛል።
ስፔን ከ ቤልጅዬም በነበራት መርሐ ግብር :-
- 6️⃣8️⃣ % የኳስ ቁጥጥር ብልጫ
- 1️⃣7️⃣ የግብ ሙከራ
- 1️⃣3️⃣ የግብ እድሎች ፈጥረው ነበር።
ኳስን ተቆጣጥሮ መጫወት የስፔን ብሔራዊ ቡድን የጨዋታ መንገድ ሆኖ ለረጅም አመታት ታይቷል።
በዚህም “ ወርቃማው ትውልድ “ ከ 2008 -2012 ባሉት አመታት አለም ዋንጫን ጨምሮ ሶስት አህጉራዊ ስኬቶችን ተጎናፅፏል።
ሉዊስ ዴ ላ ፉንቴ ዋናውን የስፔን ቡድን ከመያዛቸው አስቀድሞ በተለያዩ የብሔራዊ ቡድኑ የእድሜ ቡድኖች ላይ በሀላፊነት አገልግለዋል።
ይህም የሀገሪቱ የጨዋታ መንገድ የሆነው ኳስን ተቆጣጥሮ ተጋጣሚን የማሸነፍ ታክቲክ በቀላሉ ለመተግበር ረድቷቸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


