የቼልሲ ታሪካዊ ሀላፊ ህይወታቸው አለፈ !

የቼልሲ ታሪካዊ ሀላፊ ህይወታቸው አለፈ !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ታሪካዊ ሊቀመንበር ኬን ቤትስ በ 94ዓመታቸው ህይወታቸው አልፏል።
ኬን ቤትስ በቼልሲ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ማሳረፍ የቻሉ ሊቀመንበር ናቸው።
ሀላፊው በ 1982 ቼልሲን በ 1️⃣ ፓውንድ ከእዳው ጋር ገዝተው ከከፍተኛ እዳ እና ኪሳራ ታድገውት ነበር።
ቼልሲን በ 2003 ለሮማን አብራሞቪች በ 140 ሚልዮን ዩሮ ሸጠውታል።
በታሪካዊ ሊቀመንበሩ ዘመን ቼልሲ ወደ መጀመሪያው ሊግ ያደገ ሲሆን ዋንጫዎችን ማሸነፍም ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ታሪካዊ ሊቀመንበር ኬን ቤትስ በ 94ዓመታቸው ህይወታቸው አልፏል።
ኬን ቤትስ በቼልሲ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ማሳረፍ የቻሉ ሊቀመንበር ናቸው።
ሀላፊው በ 1982 ቼልሲን በ 1️⃣ ፓውንድ ከእዳው ጋር ገዝተው ከከፍተኛ እዳ እና ኪሳራ ታድገውት ነበር።
ቼልሲን በ 2003 ለሮማን አብራሞቪች በ 140 ሚልዮን ዩሮ ሸጠውታል።
በታሪካዊ ሊቀመንበሩ ዘመን ቼልሲ ወደ መጀመሪያው ሊግ ያደገ ሲሆን ዋንጫዎችን ማሸነፍም ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


