የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን ምን ገጠመው ?

የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን ምን ገጠመው ?
የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን ሲስተም በግብፅ መረጃ ጠላፊዎች እጅ መግባቱ ተነግሯል።
የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ ሲስተሙ ተጠልፎ ስለመሆኑ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
ጠላፊዎች ገፁን ተጠቅመው ለበርካታ ጋዜጠኞች “ ፍትህ ” ለግብጽ እና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን የሚል ኢሜይል መላካቸው ተገልጿል።
እግርኳስ ፌዴሬሽኑ በአንዱ ገፁ ለጋዜጠኞች መልዕክቶች መላካቸውን አረጋግጧል።
ጠላፊዎቹ ባስቀመጡት መልዕክት " ሜዳ ላይ ፍትህ ከሌለ በኔትዎርካችሁ ሰላም አትጠብቁ " ሲሉ መፃፋቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን ሲስተም በግብፅ መረጃ ጠላፊዎች እጅ መግባቱ ተነግሯል።
የአርጀንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን በበኩሉ ሲስተሙ ተጠልፎ ስለመሆኑ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
ጠላፊዎች ገፁን ተጠቅመው ለበርካታ ጋዜጠኞች “ ፍትህ ” ለግብጽ እና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን የሚል ኢሜይል መላካቸው ተገልጿል።
እግርኳስ ፌዴሬሽኑ በአንዱ ገፁ ለጋዜጠኞች መልዕክቶች መላካቸውን አረጋግጧል።
ጠላፊዎቹ ባስቀመጡት መልዕክት " ሜዳ ላይ ፍትህ ከሌለ በኔትዎርካችሁ ሰላም አትጠብቁ " ሲሉ መፃፋቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


