የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት በፍፃሜው ለምን አይገኙም ?

የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት በፍፃሜው ለምን አይገኙም ?
የአርጀንቲናው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ሚሌ በአለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ እንደማይገኙ አሳውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ የማይገኙት ጨዋታውን እዛ ሆነው ካዩ መጥፎ እድል ይገጥማል በሚል እምነት መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ጨዋታውን ካዩበት ቦታ ሆነው እንደሚከታተሉ ተናግረዋል።
“ ወደ ኒውዮርክ አልሄድም ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ እንዳደረኩት ከእህቴ ጋር በተመሳሳይ ቦታ አያለሁ ” ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም " ይህንን የማደርገው ጥሩ እድል እንዲመጣ ባለኝ አጉል እምነት ነው " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርጀንቲናው ፕሬዝዳንት ዣቪየር ሚሌ በአለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ እንደማይገኙ አሳውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ የማይገኙት ጨዋታውን እዛ ሆነው ካዩ መጥፎ እድል ይገጥማል በሚል እምነት መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ጨዋታውን ካዩበት ቦታ ሆነው እንደሚከታተሉ ተናግረዋል።
“ ወደ ኒውዮርክ አልሄድም ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ እንዳደረኩት ከእህቴ ጋር በተመሳሳይ ቦታ አያለሁ ” ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም " ይህንን የማደርገው ጥሩ እድል እንዲመጣ ባለኝ አጉል እምነት ነው " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


