የእረፍት ሰዓት !

የእረፍት ሰዓት !
አርሰናል ከማንችስተር ሲቲ እያደረገ የሚገኘውን የኮሚኒቲ ሺልድ ጨዋታ 2ለ0 እየመራ ወደ እረፍት አምርቷል።
ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና ካይ ሀቨርትዝ አርሰናልን መሪ አድርገዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በአርሰናል በኩል ካላፊዮሪ እንዲሁም በማንችስተር ሲቲ በኩል ፎደን የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 58% - 42% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል ከማንችስተር ሲቲ እያደረገ የሚገኘውን የኮሚኒቲ ሺልድ ጨዋታ 2ለ0 እየመራ ወደ እረፍት አምርቷል።
ሪካርዶ ካላፊዮሪ እና ካይ ሀቨርትዝ አርሰናልን መሪ አድርገዋል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በአርሰናል በኩል ካላፊዮሪ እንዲሁም በማንችስተር ሲቲ በኩል ፎደን የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 58% - 42% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


