“ የዋንጫው አሸናፊነት ግምት የስፔን ነው ” ዲዲዬ ዴሾ

“ የዋንጫው አሸናፊነት ግምት የስፔን ነው ” ዲዲዬ ዴሾ
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲዬ ዴሾ የዋንጫውን አሸናፊነት ግምት ለስፔን ሰጥተዋል።
“ ስፔንን በደንብ እናውቃታለን ፤ የወቅቱ የአውሮፓ ሻምፒዮን ነች ” ያሉት ዴሾ ከዚህ በፊት ሁለቴ አሸንፈውናል ብለዋል።
ከውድድሩ በፊት ፈረንሳይ የአሸናፊነት ግምት ማግኘቷን የገለፁት አሰልጣኙ “ ነገርግን ስፔን ነች “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ስፔን ብዙ ጥንካሬዎች ያሏት በጣም ምርጥ ቡድን ነው “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲዬ ዴሾ የዋንጫውን አሸናፊነት ግምት ለስፔን ሰጥተዋል።
“ ስፔንን በደንብ እናውቃታለን ፤ የወቅቱ የአውሮፓ ሻምፒዮን ነች ” ያሉት ዴሾ ከዚህ በፊት ሁለቴ አሸንፈውናል ብለዋል።
ከውድድሩ በፊት ፈረንሳይ የአሸናፊነት ግምት ማግኘቷን የገለፁት አሰልጣኙ “ ነገርግን ስፔን ነች “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ስፔን ብዙ ጥንካሬዎች ያሏት በጣም ምርጥ ቡድን ነው “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


