“ የፊፋ ዳኝነት ላይ የቀረበው ትችት መሰረተ ቢስ ነው ” ፔርሉጂ ኮሊና

“ የፊፋ ዳኝነት ላይ የቀረበው ትችት መሰረተ ቢስ ነው ” ፔርሉጂ ኮሊና
የፊፋ ዳኞች ኮሚቴ ሊቀ መንበር ፔርሉጂ ኮሊና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን ያቀረቡትን ትችት “ መሰረተ ቢስ ” ሲሉ አጣጥለውታል።
የግብፅ አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን በአርጀንቲና ጨዋታ በዳኞች ተበድለናል በማለት ጠንካራ ትችት መሰንዘራቸው ይታወሳል።
የዳኞች ኮሚቴ ሀላፊ ፔርሉጂ ኮሊና በበኩላቸው “ ማንም ሰው የፊፋ ዳኝነት በሌላ አካል ተፅዕኖ ይደረግበታል ማለት አይችልም ” ብለዋል።
የቀረበውን ትችት “ እውነት ያልሆነ መሰረተ ቢስ ” ሲሉ የገለፁት ሀላፊው በስፖርቱ ውስጥ ለዚህ ቦታ የለንም ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም " ማንም ሰው በአለም ዋንጫ ዳኝነት ታማኝነት ላይ ጥያቄ ሊያነሳ አይችልም ” ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፊፋ ዳኞች ኮሚቴ ሊቀ መንበር ፔርሉጂ ኮሊና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን ያቀረቡትን ትችት “ መሰረተ ቢስ ” ሲሉ አጣጥለውታል።
የግብፅ አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን በአርጀንቲና ጨዋታ በዳኞች ተበድለናል በማለት ጠንካራ ትችት መሰንዘራቸው ይታወሳል።
የዳኞች ኮሚቴ ሀላፊ ፔርሉጂ ኮሊና በበኩላቸው “ ማንም ሰው የፊፋ ዳኝነት በሌላ አካል ተፅዕኖ ይደረግበታል ማለት አይችልም ” ብለዋል።
የቀረበውን ትችት “ እውነት ያልሆነ መሰረተ ቢስ ” ሲሉ የገለፁት ሀላፊው በስፖርቱ ውስጥ ለዚህ ቦታ የለንም ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም " ማንም ሰው በአለም ዋንጫ ዳኝነት ታማኝነት ላይ ጥያቄ ሊያነሳ አይችልም ” ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


