“ ዩናይትድን የመረጥኩት የአለም ትልቁ ክለብ ስለሆነ ነው ” ባሌባ

“ ዩናይትድን የመረጥኩት የአለም ትልቁ ክለብ ስለሆነ ነው ” ባሌባ
ካሜሮናዊው አማካይ ካርሎስ ባሌባ ማንችስተር ዩናይትድን የአለም ትልቁ ክለብ ሲል ገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድን ለምን እንደመረጠ የተጠየቀው ባሌባ “ በጣም ቀላል ነው የአለም ትልቁ ክለብ ስለሆነ ነው ” ሲል መልሷል።
አክሎም “ ልጅ እያለሁ አባቴ ለትልቅ ክለብ እንደምጫወት ተናግሮ ማንችስተር ዩናይትድን ጠቅሶ ነበር “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ካሜሮናዊው አማካይ ካርሎስ ባሌባ ማንችስተር ዩናይትድን የአለም ትልቁ ክለብ ሲል ገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድን ለምን እንደመረጠ የተጠየቀው ባሌባ “ በጣም ቀላል ነው የአለም ትልቁ ክለብ ስለሆነ ነው ” ሲል መልሷል።
አክሎም “ ልጅ እያለሁ አባቴ ለትልቅ ክለብ እንደምጫወት ተናግሮ ማንችስተር ዩናይትድን ጠቅሶ ነበር “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


