“ ዩናይትድ ብቁ አልነበረም ” አለን ሺረር

“ ዩናይትድ ብቁ አልነበረም ” አለን ሺረር
የቀድሞ ተጨዋች አለን ሺረር ማንችስተር ዩናይትድ በጨዋታው ብቁ አልነበረም ሲል ገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድ በቅድመ ውድድር ጨዋታውን አላየሁም ዛሬ ሳይ ግን ብቁ አልነበሩም “ ሲል አለን ሺረር ተናግሯል።
አክሎም “ በጫና ውስጥ ሆነው ከጉልበት ጋር ለዘጠና ደቂቃ ጥሩ እግርኳስ ለመጫወት ዝግጁ አልነበሩም "ብሏል።
“ በአካል ብቁ የነበረው አንድ ቡድን ነበር ይሄ ቡድን ግን ማንችስተር ዩናይትድ አልነበረም "ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ ተጨዋች አለን ሺረር ማንችስተር ዩናይትድ በጨዋታው ብቁ አልነበረም ሲል ገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድ በቅድመ ውድድር ጨዋታውን አላየሁም ዛሬ ሳይ ግን ብቁ አልነበሩም “ ሲል አለን ሺረር ተናግሯል።
አክሎም “ በጫና ውስጥ ሆነው ከጉልበት ጋር ለዘጠና ደቂቃ ጥሩ እግርኳስ ለመጫወት ዝግጁ አልነበሩም "ብሏል።
“ በአካል ብቁ የነበረው አንድ ቡድን ነበር ይሄ ቡድን ግን ማንችስተር ዩናይትድ አልነበረም "ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


