ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !

ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
ማንችስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን ለማስፈረም ከቼልሲ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን አጠቃላይ 5️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሂሳብ ለማስፈረም ተስማምተዋል።
ቼልሲ ከተጨዋቹ የወደፊት ሽያጭ 1️⃣0️⃣% ድርሻ እንደሚኖረው ዘ አትሌቲክ በዘገባው ጠቅሷል።
ተጨዋቹ የህክምና ምርመራውን እንዲያደርግ ፍቃድ ሲሰጠው በግል ሙሉ ስምምነት ላይ መድረሱ ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን ለማስፈረም ከቼልሲ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን አጠቃላይ 5️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሂሳብ ለማስፈረም ተስማምተዋል።
ቼልሲ ከተጨዋቹ የወደፊት ሽያጭ 1️⃣0️⃣% ድርሻ እንደሚኖረው ዘ አትሌቲክ በዘገባው ጠቅሷል።
ተጨዋቹ የህክምና ምርመራውን እንዲያደርግ ፍቃድ ሲሰጠው በግል ሙሉ ስምምነት ላይ መድረሱ ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


