ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ዩናይትድ ወጣት ተጨዋች ሊያስፈርም ነው !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ዩናይትድ ወጣት ተጨዋች ሊያስፈርም ነው !
ዩናይትድ ወጣት ተጨዋች ሊያስፈርም ነው ! ማንችስተር ዩናይትድ ኮሎምቢያዊውን ወጣት የተከላካይ አማካይ ክርስቲያን ኦሮዝኮ ለማስፈረም ቅድመ ስምምነት መፈፀማቸው ተገልጿል። ቀያዮቹ ሴጣኖች የኮሎምቢያ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ተጨዋች የሆነውን ክርስቲያን ኦሮዝኮ 18ዓመት ሲሞላው እንደሚያስፈርሙት ተነግሯል። ተጨዋቹ የኮሎምቢያ ከ 17ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንን በአምበልነት እየመራ ቡድኑን…

ተዛማጅ ታሪኮች