ዩናይትድ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

ዩናይትድ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !
ማንችስተር ዩናይትድ ከሮሰንበርግ ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
ለቀያዮቹ ሰይጣኖች የድል ጎሎችን ላሴይ ፤ ዚርኪዜ ፣ ዴቫኔይ ፤ ሀሪ አማስ እና ኢታን ዊሊያምስ አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ወደ ስዊድን በማቅናት ሳምንት ቅዳሜ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ከሮሰንበርግ ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
ለቀያዮቹ ሰይጣኖች የድል ጎሎችን ላሴይ ፤ ዚርኪዜ ፣ ዴቫኔይ ፤ ሀሪ አማስ እና ኢታን ዊሊያምስ አስቆጥረዋል።
ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣይ ወደ ስዊድን በማቅናት ሳምንት ቅዳሜ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


