ዩናይትድ ዩሪ ቴሊማንስን ሊያስፈርም ነው !

ዩናይትድ ዩሪ ቴሊማንስን ሊያስፈርም ነው !
ማንችስተር ዩናይትድ ቤልጂየማዊውን የአስቶን ቪላ አማካይ ዩሪ ቴሊማንስ ለማስፈረም መቃረባቸው ተነግሯል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን ለማስፈረም እያደረገ የሚገኘው ንግግር ለስምምነት መቃረቡ ተሰምቷል።
የ 29ዓመቱ አማካይ ዩሪ ቴሊማንስ ማንችስተር ዩናይትድን የመቀላቀል ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጨዋቹ በአስቶን ቪላ ያለውን የ 3️⃣5️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ውል ማፍረሻ ይከፍላሉ።
አሁን ላይ ሁሉም ወገኖች ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ዘ አትሌቲክ አስነብቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ቤልጂየማዊውን የአስቶን ቪላ አማካይ ዩሪ ቴሊማንስ ለማስፈረም መቃረባቸው ተነግሯል።
ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቹን ለማስፈረም እያደረገ የሚገኘው ንግግር ለስምምነት መቃረቡ ተሰምቷል።
የ 29ዓመቱ አማካይ ዩሪ ቴሊማንስ ማንችስተር ዩናይትድን የመቀላቀል ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ተጨዋቹ በአስቶን ቪላ ያለውን የ 3️⃣5️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ውል ማፍረሻ ይከፍላሉ።
አሁን ላይ ሁሉም ወገኖች ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ዘ አትሌቲክ አስነብቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


