“ ያለኝን ሰጥቻለሁ በንፁህ ህሊና ነው የምሄደው ” - ሮናልዶ

“ ያለኝን ሰጥቻለሁ በንፁህ ህሊና ነው የምሄደው ” - ሮናልዶ
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከቡድኑ ስንብት በኋላ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ሮናልዶ በሰጠው ቃል ማዘኑን ገልፆ “ ነገርግን ንፁህ ህሊና ይዤ እሄዳለሁ ምክንያቱም የነበረኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ ” ብሏል።
“ ነገ አዲህ ቀን ነው ህይወት ይቀጥላል ” ያለው ሮናልዶ “ የቻልኩትን ስላደረኩ በእያንዳንዱ ቀን በንፁህ ህሊና እነቃለሁ "ሲል ገልጿል።
የአለም ዋንጫ የመጨረሻ ጨዋታዬ ነው ያለው ሮናልዶ “ በፖርቹጋል ግን የመጨረሻ ጨዋታዬ አይመስለኝም ገና አልወሰንኩም “ብሏል።
በፖርቹጋል የመጀመሪያ ትልቅ ዋንጫ ማሸነፉ ትልቅ ትርጉም እንዳለው የገለፀው ሮናልዶ “ ለእኔ ዋጋው እንደ አለም ዋንጫ ነው ”ሲል ገልፆታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከቡድኑ ስንብት በኋላ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ሮናልዶ በሰጠው ቃል ማዘኑን ገልፆ “ ነገርግን ንፁህ ህሊና ይዤ እሄዳለሁ ምክንያቱም የነበረኝን ሁሉ ሰጥቻለሁ ” ብሏል።
“ ነገ አዲህ ቀን ነው ህይወት ይቀጥላል ” ያለው ሮናልዶ “ የቻልኩትን ስላደረኩ በእያንዳንዱ ቀን በንፁህ ህሊና እነቃለሁ "ሲል ገልጿል።
የአለም ዋንጫ የመጨረሻ ጨዋታዬ ነው ያለው ሮናልዶ “ በፖርቹጋል ግን የመጨረሻ ጨዋታዬ አይመስለኝም ገና አልወሰንኩም “ብሏል።
በፖርቹጋል የመጀመሪያ ትልቅ ዋንጫ ማሸነፉ ትልቅ ትርጉም እንዳለው የገለፀው ሮናልዶ “ ለእኔ ዋጋው እንደ አለም ዋንጫ ነው ”ሲል ገልፆታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


