“ ያሸንፋሉ ብሎ የሚጠብቅ የለም ” ላምፓርድ

“ ያሸንፋሉ ብሎ የሚጠብቅ የለም ” ላምፓርድ
የኮቬንትሪ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ የምሽቱ ጨዋታ ውጤት " አመታችንን አይወስንም " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ከአርሰናል ጋር በሜዳው ስትጫወት ማንም ሰው እንድታሸንፍ አይጠብቅም “ ብሏል።
“ ይሄ ተጨዋቾቹ ምን ማድረግ እንደሚችሉ ለማሳየት እና በትልቅ ደረጃ ለመፎካከር ተነሳሽነት ይሰጣቸዋል "ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኮቬንትሪ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ የምሽቱ ጨዋታ ውጤት " አመታችንን አይወስንም " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ከአርሰናል ጋር በሜዳው ስትጫወት ማንም ሰው እንድታሸንፍ አይጠብቅም “ ብሏል።
“ ይሄ ተጨዋቾቹ ምን ማድረግ እንደሚችሉ ለማሳየት እና በትልቅ ደረጃ ለመፎካከር ተነሳሽነት ይሰጣቸዋል "ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


