“ ድምጽ የሰጠሁት ለአርሰናል ተጨዋች ነው ” ፈርናንዴዝ

“ ድምጽ የሰጠሁት ለአርሰናል ተጨዋች ነው ” ፈርናንዴዝ
የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ አርሰናል ባለፈው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ማሳለፉን ተናግሯል።
“ አርሰናል ባለፈው አመት ድንቅ ነበር በሊጉ ብቻ ሳይሆን በሻምፒየንስ ሊጉም ምርጥ ነበሩ ” ሲል ገልጿል።
አክሎም “ የአመቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማት ላይ የአርሰናል ተጨዋች ነው የመረጥኩት ይሄ ነው አልልም " ብሏል።
“ አርሰናል ጠንካራ እና ለመግጠም ፈታኝ ቡድን ነበር ላደረጉት ነገር ክብር ይገባቸዋል " ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
የተጨዋቾች የአመቱ ምርጥ ተጨዋች አሸናፊ ዛሬ ምሽት ይፋ የሚደረግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ አርሰናል ባለፈው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ማሳለፉን ተናግሯል።
“ አርሰናል ባለፈው አመት ድንቅ ነበር በሊጉ ብቻ ሳይሆን በሻምፒየንስ ሊጉም ምርጥ ነበሩ ” ሲል ገልጿል።
አክሎም “ የአመቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማት ላይ የአርሰናል ተጨዋች ነው የመረጥኩት ይሄ ነው አልልም " ብሏል።
“ አርሰናል ጠንካራ እና ለመግጠም ፈታኝ ቡድን ነበር ላደረጉት ነገር ክብር ይገባቸዋል " ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
የተጨዋቾች የአመቱ ምርጥ ተጨዋች አሸናፊ ዛሬ ምሽት ይፋ የሚደረግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


