ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ጎሉ የ 4️⃣7️⃣ ሚልዮን ስፔናዊያን ነው “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ጎሉ የ 4️⃣7️⃣ ሚልዮን ስፔናዊያን ነው “
“ ጎሉ የ 4️⃣7️⃣ ሚልዮን ስፔናዊያን ነው “

ሀገሩን የአለም ዋንጫ አሸናፊ ያደረገች ግብ ያስቆጠረው ፌራን ቶሬስ የተቆጠረውን ጎል “ የህዝባችን ነው “ ሲል ተደምጧል።

“ ጎሉ የመላው የ 4️⃣7️⃣ ሚልዮን ስፔናዊ ነው “ ያለው ቶሬስ “ የኔ የግሌ ብቻ አይደለም “ ሲል ደስታውን ገልጿል።

በአለም ዋንጫ ትችቶችን ማስተናገዱን የገለፀው ቶሬስ “ ፈጣሪ ጠንክሬ እንድጓዝ ረድቶኛል “ ብሏል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች