ጨዋታውን ገምተው ተሸላሚ ይሁኑ !

ጨዋታውን ገምተው ተሸላሚ ይሁኑ !
በጉጉት የሚጠበቀው የአለም ዋንጫ ፍፃሜ ዛሬ ምሽት 4:00 ሰዓት በአርጀንቲና እና ስፔን መካከል ይደረጋል።
ውጤቱን ቀድመው በትክክል ለሚገምቱ የቤተሰባችን አባላቶች ቲክቫህ ስፖርት የሞባይል ካርድ ሽልማት አዘጋጅቷል።
በዚህም መሰረት :-
1ኛ. 1,000 ብር ካርድ
2ኛ. 300 ብር ካርድ
3ኛ. 200 ብር ካርድ
እንዲሁም ቀጣዩቹ 5️⃣ ትክክለኛ ገማቾች የ 100 ብር ካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ።
ግምቱ ዛሬ ምሽት 2:00 ሰዓት ሲል ለቤተሰቦቻችን የምናደርስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በጉጉት የሚጠበቀው የአለም ዋንጫ ፍፃሜ ዛሬ ምሽት 4:00 ሰዓት በአርጀንቲና እና ስፔን መካከል ይደረጋል።
ውጤቱን ቀድመው በትክክል ለሚገምቱ የቤተሰባችን አባላቶች ቲክቫህ ስፖርት የሞባይል ካርድ ሽልማት አዘጋጅቷል።
በዚህም መሰረት :-
1ኛ. 1,000 ብር ካርድ
2ኛ. 300 ብር ካርድ
3ኛ. 200 ብር ካርድ
እንዲሁም ቀጣዩቹ 5️⃣ ትክክለኛ ገማቾች የ 100 ብር ካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ።
ግምቱ ዛሬ ምሽት 2:00 ሰዓት ሲል ለቤተሰቦቻችን የምናደርስ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


