ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ጨዋታው አስቀድሞ ማለቅ ነበረበት “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ጨዋታው አስቀድሞ ማለቅ ነበረበት “
“ ጨዋታው አስቀድሞ ማለቅ ነበረበት “

“ በዚህ ትውልድ እንኮራለን “

አሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉንቴ ከጨዋታው በኃላ በሰጡት አስተያየት ጨዋታው አስቀድሞ ማለቅ እንደነበረበት ገልፀዋል።

አሰልጣኙ “ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ያዳናቸው ኳሶች ጨዋታው እንዲረዝም አድርጎብናል “ ሲሉ “ ጨዋታው አስቀድሞ ማለቅ ነበረበት “ ብለዋል።

አሰልጣኙ በተመዘገበው ውጤት ቡድናቸውን ሲያወድሱ “ በዚህ ትውልድ እንኮራለን “ በማለት ተናግረዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች