ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ፈረንሳይን ማሸነፍ የምትችለው ስፔን ነች ” አርሰን ቬንገር

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ፈረንሳይን ማሸነፍ የምትችለው ስፔን ነች ” አርሰን ቬንገር
“ ፈረንሳይን ማሸነፍ የምትችለው ስፔን ነች ” አርሰን ቬንገር

ፈረንሳዊው የቀድሞ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር ስለ አለም ዋንጫው ያላቸውን ሀሳብ አካፍለዋል።

አለም ዋንጫው “ በፈጣን አጨዋወት “ እየተካሄደ መሆኑን አሰልጣኝ ቬንገር ቬንገር መስክረዋል።

ስለ እስያ ቡድኖች መሰናበት ሲያስረዱም “ የጨዋታውን ፍጥነት እና ጥንካሬ መከተል አልቻሉም “ ብለዋል።

“ እንዲሁም በቴክኒክ ጥሩ ስላልሆኑ ከውድድሩ ለመውጣት ተገደዋል ” ሲሉ ከውድድሩ የተረዱትን ተናግረዋል።

አክለውም “ ፈረንሳይን የሚያሸንፍ ቡድን ከፈለግን ስፔን ትሆናለች “ ያሉ ሲሆን “ ምክንያቱም ከፈረንሳይ የበለጠ የቴክኒክ ክህሎት አላቸው " ብለዋል።

ስፔን እና ፈረንሳይ ቀጣይ ጨዋታቸውን ካሸነፉ በግማሽ ፍፃሜው የመገናኘት እድል አላቸው።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች