“ ፈረንሳይ መፍራት ካለባት እኝን ትፍራ “

“ ፈረንሳይ መፍራት ካለባት እኝን ትፍራ “
የጨዋታው ኮከብ በመባል የተመረጠው ላሚን ያማል ስለ ቀጣይ ጨዋታ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ከዚህ ቀደም ፈረንሳይን ከውድድር እንዲወጡ ማድረጉን ያነሳው ያማል “ ፈረንሳይ መፍራት ካለባት እኛን ትፍራ “ ሲል ተደምጧል።
“ የሚፈጠረውን እናያለን “ በማለት የመለሰው ያማል “ ሁለታችንም ትልቅ ቡድን አለን ይህ ግልፅ ነው ፣ ለኔ እነሱ ምርጥ ቡድን ናቸው “በማለት ተናግሯል።
“ ፍፃሜ መድረስ እንፈልጋለን “ ሲል የተደመጠው ላሚን ያማል “ ግማሽ ፍፃሜውን በመቀላቀላችን ደስተኞች ነን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጨዋታው ኮከብ በመባል የተመረጠው ላሚን ያማል ስለ ቀጣይ ጨዋታ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ከዚህ ቀደም ፈረንሳይን ከውድድር እንዲወጡ ማድረጉን ያነሳው ያማል “ ፈረንሳይ መፍራት ካለባት እኛን ትፍራ “ ሲል ተደምጧል።
“ የሚፈጠረውን እናያለን “ በማለት የመለሰው ያማል “ ሁለታችንም ትልቅ ቡድን አለን ይህ ግልፅ ነው ፣ ለኔ እነሱ ምርጥ ቡድን ናቸው “በማለት ተናግሯል።
“ ፍፃሜ መድረስ እንፈልጋለን “ ሲል የተደመጠው ላሚን ያማል “ ግማሽ ፍፃሜውን በመቀላቀላችን ደስተኞች ነን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


