ፈረንሳይ ከአሰልጣኟ ጋር ትለያያለች !

ፈረንሳይ ከአሰልጣኟ ጋር ትለያያለች !
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር የመጨረሻ የአለም ዋንጫቸው መሆኑ ተገልጿል።
ቡድኑ በቀጣይ ለደረጃ ከሚያደርገው ጨዋታ በኃላ ከብሔራዊ ቡድኑ ሀላፊነታቸው የሚለቁ ይሆናል።
ዲድዬ ዴሾ በብሔራዊ ቡድን ቆይታቸው :-
- 2014 የአለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ
- ዩሮ 2016 ዩሮ ፍፃሜ
- 2018 የአለም ዋንጫ አሸናፊ
- ዩሮ 2020 አስራ ስድስት ጥሎ ማለፍ
- 2021 የኔሸን ሊግ አሸናፊ
- 2022 የአለም ዋንጫ ፍፃሜ
- ዩሮ 2024 ግማሽ ፍፃሜ ማድረስ ችለዋል።
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾን በመተካት በቀጣይ ዚነዲን ዚዳን ብሔራዊ ቡድኑን ይረከባል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾ ከፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ጋር የመጨረሻ የአለም ዋንጫቸው መሆኑ ተገልጿል።
ቡድኑ በቀጣይ ለደረጃ ከሚያደርገው ጨዋታ በኃላ ከብሔራዊ ቡድኑ ሀላፊነታቸው የሚለቁ ይሆናል።
ዲድዬ ዴሾ በብሔራዊ ቡድን ቆይታቸው :-
- 2014 የአለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ
- ዩሮ 2016 ዩሮ ፍፃሜ
- 2018 የአለም ዋንጫ አሸናፊ
- ዩሮ 2020 አስራ ስድስት ጥሎ ማለፍ
- 2021 የኔሸን ሊግ አሸናፊ
- 2022 የአለም ዋንጫ ፍፃሜ
- ዩሮ 2024 ግማሽ ፍፃሜ ማድረስ ችለዋል።
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾን በመተካት በቀጣይ ዚነዲን ዚዳን ብሔራዊ ቡድኑን ይረከባል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


