ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ፊፋ ተሳታፊ ሀገራት ለመጨመር ሊመክር ነው !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ፊፋ ተሳታፊ ሀገራት ለመጨመር ሊመክር ነው !
ፊፋ ተሳታፊ ሀገራት ለመጨመር ሊመክር ነው !

የአለም እግር ኳስ የበላይ አስተዳዳሪ ፊፋ በ 2030 አለም ዋንጫ የተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር የመጨመር ሀሳብ እንዳለው ተነገረ።

የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ተሳታፊ ሀገራትን በ 16 በመጨመር 6️⃣4️⃣ የማድረስ ሀሳብ እንዳለ ጠቁመዋል።

ፊፋ የቀረበውን ሀሳብ ከ 2030 አለም ዋንጫ ውድድር በፊት እንደሚመረምር ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል።

አለም ዋንጫው በዚህ አመት ቁጥሩን ከፍ በማድረግ በ 4️⃣8️⃣ ሀገራት መካከል እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል።

የ 2030 አለም ዋንጫ ውድድር በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 6️⃣ ሀገራት አዘጋጅነት ይካሄዳል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች