ፒኤስጂ ሉካስ ዲኜን ለማስፈረም ተስማማ !

ፒኤስጂ ሉካስ ዲኜን ለማስፈረም ተስማማ !
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ሉካስ ዲኜን ከአስቶን ቪላ ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ፒኤስጂ ፈረንሳዊውን የግራ መስመር ተሰላፊ የኮንትራት ማፍረሻውን ከፍለው ለማስፈረም እየሰሩ ይገኛሉ።
የ 32ዓመቱ ተጨዋች ሉካስ ዲኜ በክለቡ ያለው ኮንትራት ማፍረሻ ከ 1️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ያነሰ ነው ተብሏል።
አስቶን ቪላ በበኩሉ በተተኪነት እስቱፒናንን ከኤሲ ሚላን ለማስፈረም በንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ሉካስ ዲኜን ከአስቶን ቪላ ለማስፈረም መቃረባቸው ተገልጿል።
ፒኤስጂ ፈረንሳዊውን የግራ መስመር ተሰላፊ የኮንትራት ማፍረሻውን ከፍለው ለማስፈረም እየሰሩ ይገኛሉ።
የ 32ዓመቱ ተጨዋች ሉካስ ዲኜ በክለቡ ያለው ኮንትራት ማፍረሻ ከ 1️⃣0️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ያነሰ ነው ተብሏል።
አስቶን ቪላ በበኩሉ በተተኪነት እስቱፒናንን ከኤሲ ሚላን ለማስፈረም በንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


