ፖርቹጋል አዲስ አሰልጣኝ ሾማለች !

ፖርቹጋል አዲስ አሰልጣኝ ሾማለች !
ከአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ ጋር የተለያየው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል።
ብሔራዊ ቡድኑ የቀድሞውን የአል ነስር አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በሀላፊነት ሾሟል።
የ 71ዓመቱ አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በአሰልጣኝነት ጊዜያቸው 2️⃣5️⃣ ዋንጫዎችን ማሸነፍ ችለዋል።
በርካታ ክለቦችን ተዘዋውረው ያሰለጠኑት አሰልጣኙ ያለፉትን ሶስት አመታት በሳውዲ አረቢያ ሊግ አሳልፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከአሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ ጋር የተለያየው የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል።
ብሔራዊ ቡድኑ የቀድሞውን የአል ነስር አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በሀላፊነት ሾሟል።
የ 71ዓመቱ አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በአሰልጣኝነት ጊዜያቸው 2️⃣5️⃣ ዋንጫዎችን ማሸነፍ ችለዋል።
በርካታ ክለቦችን ተዘዋውረው ያሰለጠኑት አሰልጣኙ ያለፉትን ሶስት አመታት በሳውዲ አረቢያ ሊግ አሳልፈዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


