" በውሳኔው ተደናግጠን እያለቀስን ባለንበት ነው ፖሊስ ይደበድበን የጀመረው " - የአለልኝ ቤተሰቦች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የባህር ዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች በነበረው አ…
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

" በውሳኔው ተደናግጠን እያለቀስን ባለንበት ነው ፖሊስ ይደበድበን የጀመረው " - የአለልኝ ቤተሰቦች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና የባህር ዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች በነበረው አለልኝ አዘነ ግድያ የጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ16 እና 15 ዓመት ፅኑ እስራት ፈርዶባቸው የነበሩት ሚስቱና የእህቷ ባል ዛሬ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በነፃ እንዳሰናበታቸው ቲክቫህ…


