" ለዝውውር በር አልዘጋንም “ ማይክል ካሪክ

" ለዝውውር በር አልዘጋንም “ ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከጨዋታው በኋላ ስለ ዝውውር ተጠይቀው ነበር።
“ እስካሁን በፈረሙ ተጨዋቾች ደስተኛ ነኝ "ያሉት ማይክል ካሪክ አሁን የተሻለ ስብስብ አለን በማለት ተናግረዋል።
ራሽፎርድን እንደ አዲስ ፈራሚ እንደሚመለከቱት የገለፁት ካሪክ " አሁንም በራችንን አልዘጋንም ነገርግን መጠበቅ አለብን " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከጨዋታው በኋላ ስለ ዝውውር ተጠይቀው ነበር።
“ እስካሁን በፈረሙ ተጨዋቾች ደስተኛ ነኝ "ያሉት ማይክል ካሪክ አሁን የተሻለ ስብስብ አለን በማለት ተናግረዋል።
ራሽፎርድን እንደ አዲስ ፈራሚ እንደሚመለከቱት የገለፁት ካሪክ " አሁንም በራችንን አልዘጋንም ነገርግን መጠበቅ አለብን " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


