ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ለፖርቶ እና ዩናይትድ ጨዋታ ጓጉቻለሁ ” ንዳዬ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ለፖርቶ እና ዩናይትድ ጨዋታ ጓጉቻለሁ ” ንዳዬ
“ ለፖርቶ እና ዩናይትድ ጨዋታ ጓጉቻለሁ ” ንዳዬ

ማንችስተር ሲቲ በቀጣይ በአንድ ሳምንት ውስጥ ፖርቶ እና ማንችስተር ዩናይትድን ይገጥማል።

ንዳዬ ስለ ጨዋታዎቹ በሰጠው አስተያየት “ በጣም ጓጉቻለሁ ወደዚህ የመጣሁት ለዚህ ነው ” ሲል ገልጿል።

“ በየሶስት ቀኑ መጫወት እፈልጋለሁ “ ያለው ንዳዬ “ ጨዋታ ቤት ሆኜ መመልከት አልፈልግም ፍላጎቴ ሜዳ ላይ መሆን እና መጫወት ነው " ብሏል።

@tikvahethsport      @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች