“ ሊጉን ማሸነፋችን ጅማሮ ብቻ ነው ” ሚኬል አርቴታ

“ ሊጉን ማሸነፋችን ጅማሮ ብቻ ነው ” ሚኬል አርቴታ
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴት ያለፈ አመት ስኬታቸው የመጨረሻ አለመሆኑን ገልጸዋል።
ይልቁንስ “ የአዲስ ዘመን ጅማሮ ነው ” ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አስታውቀዋል።
“ ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፋችን ጅማሮ ነው “ ያሉት አርቴታ ይሄ ደረጃችን መሆን አለበት ሲሉ ተናግረዋል።
“ በዚህ ደረጃ ላይ መሆን እንደሚገባን ማረጋገጥ አለብን “ ያሉት አርቴታ “ ክለቡን ወደ ሌላ ደረጃ ለማሸጋገር መሻሻላችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴት ያለፈ አመት ስኬታቸው የመጨረሻ አለመሆኑን ገልጸዋል።
ይልቁንስ “ የአዲስ ዘመን ጅማሮ ነው ” ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አስታውቀዋል።
“ ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፋችን ጅማሮ ነው “ ያሉት አርቴታ ይሄ ደረጃችን መሆን አለበት ሲሉ ተናግረዋል።
“ በዚህ ደረጃ ላይ መሆን እንደሚገባን ማረጋገጥ አለብን “ ያሉት አርቴታ “ ክለቡን ወደ ሌላ ደረጃ ለማሸጋገር መሻሻላችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


