“ ሊጉን ማንችስተር ሲቲ ያሸንፋል ”

“ ሊጉን ማንችስተር ሲቲ ያሸንፋል ”
አዲሱ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስቴር አንዲ በርንሃም የፕሪሚየር ሊግ ቅድመ ግምታቸውን ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት አስተያየት “ ማንችስተር ሲቲ ፕሪሚየር ሊጉን ያሸንፋል “ ሲሉ ተደምጠዋል።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከአስራ አራት ቀናት በኋላ ሻምፒዮኑ አርሰናል ከኮቬንትሪ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አዲሱ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስቴር አንዲ በርንሃም የፕሪሚየር ሊግ ቅድመ ግምታቸውን ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት አስተያየት “ ማንችስተር ሲቲ ፕሪሚየር ሊጉን ያሸንፋል “ ሲሉ ተደምጠዋል።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከአስራ አራት ቀናት በኋላ ሻምፒዮኑ አርሰናል ከኮቬንትሪ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


