ዩናይትድ ከግብ ጠባቂው ጋር ይለያያል !

ዩናይትድ ከግብ ጠባቂው ጋር ይለያያል ! የማንችስተር ዩናይትዱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር ሴልታቪጎን ለመቀላቀል መቃረቡን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ሴልታቪጎ ግብ ጠባቂውን የመግዛት አማራጭ ባካተተ የረጅም ጊዜ ውሰት ውል እንደሚያስፈርም ተገልጿል። የ 28ዓመቱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር በ 2023 በ 5 ሚልዮን ዩሮ ማንችስተር ዩናይትድን መቀላቀሉ አይዘነጋም። ሴልታቪጎ የግብ ጠባቂውን ደሞዝ…


