“ መፎካከር በሚያስችል ቁመና ላይ ነን ”

“ መፎካከር በሚያስችል ቁመና ላይ ነን ”
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ክለቡ የክንፍ ተጨዋች እንዲያስፈርምላቸው በአደባባይ ጠይቀዋል።
አሰልጣኙ ዛሬ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው የመጀመሪያ ቆይታ “ የክንፍ ተጨዋች ያስፈልገናል ” ብለዋል።
“ አሁን ላይ ቡድኑ ማሸነፍ እና መፎካከር በሚያስችለው ደረጃ ላይ ይገኛል “ ሲሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ተናግረዋል።
አክለውም “ ነገርግን ቡድኑ መጠናከር አለበት እናጠናክራለን በዝውውር ገበያው እንሳተፋለን ብለዋል።
ሊቨርፑል የሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን እሁድ 12:30 ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ክለቡ የክንፍ ተጨዋች እንዲያስፈርምላቸው በአደባባይ ጠይቀዋል።
አሰልጣኙ ዛሬ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው የመጀመሪያ ቆይታ “ የክንፍ ተጨዋች ያስፈልገናል ” ብለዋል።
“ አሁን ላይ ቡድኑ ማሸነፍ እና መፎካከር በሚያስችለው ደረጃ ላይ ይገኛል “ ሲሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ተናግረዋል።
አክለውም “ ነገርግን ቡድኑ መጠናከር አለበት እናጠናክራለን በዝውውር ገበያው እንሳተፋለን ብለዋል።
ሊቨርፑል የሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን እሁድ 12:30 ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


