ማንችስተር ዩናይትድ ከካራባኦ ካፕ ውጪ ሆኗል !

ማንችስተር ዩናይትድ ከካራባኦ ካፕ ውጪ ሆኗል !
ማንችስተር ዩናይትድ ከብራይተን ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ጨዋታውን 2ለ0 ቢመሩም ብራይተን ውጤቱን ቀልብሶ ማሸነፍ ችሏል።
የብራይተንን የድል ግቦች ኮስቱላስ ፣ ግሮስ እና ዴ ኩይፐር አስቆጥረዋል።
የማንችስተር ዩናይትድን ግቦች ሌሲ እና ሜሰን ማውንት ከመረብ አሳርፈዋል።
ይህንንም ተከትሎ የማይክል ካሪኩ ማንችስተር ዩናይትድ ከካራባኦ ካፕ ውድድር ውጪ ሆኗል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ከብራይተን ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ቀያዮቹ ሰይጣኖች ጨዋታውን 2ለ0 ቢመሩም ብራይተን ውጤቱን ቀልብሶ ማሸነፍ ችሏል።
የብራይተንን የድል ግቦች ኮስቱላስ ፣ ግሮስ እና ዴ ኩይፐር አስቆጥረዋል።
የማንችስተር ዩናይትድን ግቦች ሌሲ እና ሜሰን ማውንት ከመረብ አሳርፈዋል።
ይህንንም ተከትሎ የማይክል ካሪኩ ማንችስተር ዩናይትድ ከካራባኦ ካፕ ውድድር ውጪ ሆኗል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


