“ ስለ ካይሴዶ ሁኔታ ነገ እንወስናለን “ ዣቢ አሎንሶ

“ ስለ ካይሴዶ ሁኔታ ነገ እንወስናለን “ ዣቢ አሎንሶ
የቼልሲው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ሞይሰስ ካይሴዶ ለአርሰናል ጨዋታ ስለ መድረሱ ነገ እንደሚወስኑ ተናግረዋል።
ካይሴዶ ነገ በህክምና ቡድኑ እንደሚታይ ያስረዱት አሎንሶ “ መጨነቅ አያስፈልግም ነገ እንወስናለን "ብለዋል።
“ መሐል ላይ አማራጮች አሉን " ያሉት አሰልጣኙ “ የቡድኑን ሚዛን መጠበቅ አለብን “ ጥራት እና ተፎካካሪነት አለን " ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ጆርዳን ሄንደርሰን የተጠየቁት አሎንሶ “ የጨዋታ ሰዓት ለማግኘት እጅግ እየተቃረበ ነው "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቼልሲው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ሞይሰስ ካይሴዶ ለአርሰናል ጨዋታ ስለ መድረሱ ነገ እንደሚወስኑ ተናግረዋል።
ካይሴዶ ነገ በህክምና ቡድኑ እንደሚታይ ያስረዱት አሎንሶ “ መጨነቅ አያስፈልግም ነገ እንወስናለን "ብለዋል።
“ መሐል ላይ አማራጮች አሉን " ያሉት አሰልጣኙ “ የቡድኑን ሚዛን መጠበቅ አለብን “ ጥራት እና ተፎካካሪነት አለን " ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ጆርዳን ሄንደርሰን የተጠየቁት አሎንሶ “ የጨዋታ ሰዓት ለማግኘት እጅግ እየተቃረበ ነው "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


