“ ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ የሚችል ቡድን አለን ” ሀንሲ ፍሊክ

“ ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ የሚችል ቡድን አለን ” ሀንሲ ፍሊክ
የባርሴሎናው አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ቡድናቸው ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ እንደሚችል ገልጸዋል።
“ ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ የሚችል ቡድን አለን ነገርግን ረጅም ጉዞ ነው ” ሲሉ ሀንሲ ፍሊክ ተናግረዋል።
አክለውም “ ላሊጋውን ለሶስተኛ ጊዜ ማሸነፍ የትልቅ ግቦቻችን አንዱ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ስለ ዳኝነት ያነሱት ሀንሲ ፍሊክ “ በላሊጋው እና ሻምፒየንስ ሊግ ያለው ዳኝነት ደረጃ ጥሩ ነው "ብለዋል።
“ ሁልጊዜ ለእነሱ ቀላል አይደለም እነሱን መረዳት እና ማገዝ አለብን እኔ ሁሌም ለመረጋጋት እሞክራለሁ " ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የባርሴሎናው አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ ቡድናቸው ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ እንደሚችል ገልጸዋል።
“ ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ የሚችል ቡድን አለን ነገርግን ረጅም ጉዞ ነው ” ሲሉ ሀንሲ ፍሊክ ተናግረዋል።
አክለውም “ ላሊጋውን ለሶስተኛ ጊዜ ማሸነፍ የትልቅ ግቦቻችን አንዱ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ስለ ዳኝነት ያነሱት ሀንሲ ፍሊክ “ በላሊጋው እና ሻምፒየንስ ሊግ ያለው ዳኝነት ደረጃ ጥሩ ነው "ብለዋል።
“ ሁልጊዜ ለእነሱ ቀላል አይደለም እነሱን መረዳት እና ማገዝ አለብን እኔ ሁሌም ለመረጋጋት እሞክራለሁ " ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


