“ ትልቅ ነገር የማሳካት አቅም አለን ” ማይክል ካሪክ

“ ትልቅ ነገር የማሳካት አቅም አለን ” ማይክል ካሪክ
“ የሀል ሲቲ ጨዋታ በጣም ከባድ ነው ”
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ አመቱን ለመጀመሪያ ጓጉቻለሁ ሲሉ ተናግረዋል።
ያለፈው አመት ውጤት በራስ መተማመን እንደጨመርላቸው የገለፁት ካሪክ “ አዲስ አመት እንደሆነም እናውቃለን ዝግጁ ነን “ ብለዋል።
አክለውም “ ትልቅ ነገር የማሳካት አቅም አለን ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፍ አንችልም ልል አልችልም " ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ሀል ሲቲ ጨዋታ ያነሱት ካሪክ “ ሰዎች እንደሚሉት በፍጹም ቀላል ጨዋታ አይደለም “ ብለዋል።
“ አዲስ ያደገ ቡድንን በሜዳው መግጠም በጣም አስቸጋሪ ነው ካለኝ ልምድ አንፃር ቅድሜ ምን እንደሚጠብቀን እረዳለሁ ” ሲሉ ካሪክ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ የሀል ሲቲ ጨዋታ በጣም ከባድ ነው ”
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ አመቱን ለመጀመሪያ ጓጉቻለሁ ሲሉ ተናግረዋል።
ያለፈው አመት ውጤት በራስ መተማመን እንደጨመርላቸው የገለፁት ካሪክ “ አዲስ አመት እንደሆነም እናውቃለን ዝግጁ ነን “ ብለዋል።
አክለውም “ ትልቅ ነገር የማሳካት አቅም አለን ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፍ አንችልም ልል አልችልም " ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ሀል ሲቲ ጨዋታ ያነሱት ካሪክ “ ሰዎች እንደሚሉት በፍጹም ቀላል ጨዋታ አይደለም “ ብለዋል።
“ አዲስ ያደገ ቡድንን በሜዳው መግጠም በጣም አስቸጋሪ ነው ካለኝ ልምድ አንፃር ቅድሜ ምን እንደሚጠብቀን እረዳለሁ ” ሲሉ ካሪክ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


