“ ነገ የት ደረጃ ላይ እንዳለን ታያላችሁ ” ላምፓርድ

“ ነገ የት ደረጃ ላይ እንዳለን ታያላችሁ ” ላምፓርድ
የ ኮቬንትሪ ሲቲ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ነገ በአርሰናል ጨዋታ ያለፍርሃት እንደሚፋለሙ ተናግረዋል።
“ ምን ደረጃ ላይ እንዳለን እና በጨዋታው እንዴት ያልፍርሀት ትልቅ ነገር ማቅረብ እንደምንችል ለሁሉም ሰው ማሳየት እፈልጋለሁ ” ሲሉ ላምፓርድ ተናግረዋል።
“ አርሰናልን እናከብራለን ” ያሉት ላምፓርድ “ ይሄ ማለት ግን በጨዋታው ላይ ሀይለኛ አንሆንም ማለት አይደለም " ብለዋል።
ፍራንክ ላምፓርድ አክለውም " በዚህ የውድድር ዘመን አንዳች ነገር ማሳካት እንፈልጋለን " ነው ያሉት።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ነገ ምሽት 4:00 ሰዓት አርሰናል ከ ኮቬንትሪ ሲቲ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል።
@tikvahethsport @YisakAH
የ ኮቬንትሪ ሲቲ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ነገ በአርሰናል ጨዋታ ያለፍርሃት እንደሚፋለሙ ተናግረዋል።
“ ምን ደረጃ ላይ እንዳለን እና በጨዋታው እንዴት ያልፍርሀት ትልቅ ነገር ማቅረብ እንደምንችል ለሁሉም ሰው ማሳየት እፈልጋለሁ ” ሲሉ ላምፓርድ ተናግረዋል።
“ አርሰናልን እናከብራለን ” ያሉት ላምፓርድ “ ይሄ ማለት ግን በጨዋታው ላይ ሀይለኛ አንሆንም ማለት አይደለም " ብለዋል።
ፍራንክ ላምፓርድ አክለውም " በዚህ የውድድር ዘመን አንዳች ነገር ማሳካት እንፈልጋለን " ነው ያሉት።
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ነገ ምሽት 4:00 ሰዓት አርሰናል ከ ኮቬንትሪ ሲቲ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል።
@tikvahethsport @YisakAH


