ቼልሲ ተጫዋቹን ለመሸጥ ተስማማ !

ቼልሲ ተጫዋቹን ለመሸጥ ተስማማ !
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የፊት መስመር አጥቂውን ኒኮላስ ጃክሰን ለአስቶን ቪላ ለመሸጥ መስማማታቸውን ዘ አትሌቲክስ ዘግቧል።
አስቶን ቪላ 65 ሚልዮን ዩሮ በሆነ የዝውውር ሂሳብ ኒኮላስ ጃክሰን ለማስፈረም ከስምምነት መድረስ ችለዋል።
የ 25ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን በአሰልጣኝ ኡና ኤምሬ ከሚወደዱ ተጫዋቾች መካከል ቀዳሚው ነው።
ኒኮላስ ጃክሰን ከዚህ ቀደም ከአሰልጣኝ ኡና ኤምሬ ጋር በቪያሪያል ቤት አብረው መስራት ችለው ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የፊት መስመር አጥቂውን ኒኮላስ ጃክሰን ለአስቶን ቪላ ለመሸጥ መስማማታቸውን ዘ አትሌቲክስ ዘግቧል።
አስቶን ቪላ 65 ሚልዮን ዩሮ በሆነ የዝውውር ሂሳብ ኒኮላስ ጃክሰን ለማስፈረም ከስምምነት መድረስ ችለዋል።
የ 25ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን በአሰልጣኝ ኡና ኤምሬ ከሚወደዱ ተጫዋቾች መካከል ቀዳሚው ነው።
ኒኮላስ ጃክሰን ከዚህ ቀደም ከአሰልጣኝ ኡና ኤምሬ ጋር በቪያሪያል ቤት አብረው መስራት ችለው ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


