ቼልሲ ተጫዋቹን ሊሸጥ ነው !

ቼልሲ ተጫዋቹን ሊሸጥ ነው !
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የመሀል ተከላካዩ ትሬቮህ ቻሎባህን ለሴርያው ክለብ ኮሞ ለመሸጥ ተስማምቷል።
ኮሞ የ 27ዓመቱን ተከላካይ ትሬቮህ ቻሎባህ በ 3️⃣6️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለመግዛት ከስምምነት ደርሰዋል።
የቼልሲ አካዳሚ ምሩቁ ቻሎባህ ባለፈው አመት በ 31 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በቋሚነት ተሰልፏል።
ቼልሲ ማክሰንስ ላክዋን ከክሪስታል ፓላስ በማስፈረም የኋላ መስመራቸውን አጠናክረዋል።
ሰማያዊዎቹ በቀጣይ ከአክሴል ዲሳሲ እና ባድያሺሌ ጋር ይለያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የመሀል ተከላካዩ ትሬቮህ ቻሎባህን ለሴርያው ክለብ ኮሞ ለመሸጥ ተስማምቷል።
ኮሞ የ 27ዓመቱን ተከላካይ ትሬቮህ ቻሎባህ በ 3️⃣6️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለመግዛት ከስምምነት ደርሰዋል።
የቼልሲ አካዳሚ ምሩቁ ቻሎባህ ባለፈው አመት በ 31 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በቋሚነት ተሰልፏል።
ቼልሲ ማክሰንስ ላክዋን ከክሪስታል ፓላስ በማስፈረም የኋላ መስመራቸውን አጠናክረዋል።
ሰማያዊዎቹ በቀጣይ ከአክሴል ዲሳሲ እና ባድያሺሌ ጋር ይለያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


