ቼልሲ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

ቼልሲ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከሪያል ሶሴዳድ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 አሸንፏል።
በጨዋታው ጇ ፔድሮ ሁለት ጎል ሲያስቆጥር ቀሪውን አዲሱ ፈራሚ ሞርጋን ሮጀርስ ከመረብ አሳርፏል።
ብራዚላዊው አጥቂ ጇ ፔድሮ በ 7️⃣ የቅድመ ውድድር ጨዋታዎች 8️⃣ ጎሎችን አስቆጥሯል።
ሰማያዊዎቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
ቼልሲ ቀጣይ ሳምንት ሰኞ ከፉልሀም ጋር የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከሪያል ሶሴዳድ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 አሸንፏል።
በጨዋታው ጇ ፔድሮ ሁለት ጎል ሲያስቆጥር ቀሪውን አዲሱ ፈራሚ ሞርጋን ሮጀርስ ከመረብ አሳርፏል።
ብራዚላዊው አጥቂ ጇ ፔድሮ በ 7️⃣ የቅድመ ውድድር ጨዋታዎች 8️⃣ ጎሎችን አስቆጥሯል።
ሰማያዊዎቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል።
ቼልሲ ቀጣይ ሳምንት ሰኞ ከፉልሀም ጋር የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


