ቼልሲ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል !

ቼልሲ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የሞናኮውን አማካይ ላሚን ካማራ ለማስፈረም ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል።
ሰማያዊዎቹ ተጫዋቹን ለማስፈረም 45 ሚልዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ አቅርበው እንደነበር ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሁለቱ ክለቦች አሁን ላይ የዝውውር መስኮቱ በመዘጋቱ በፊት ከስምምነት ለመድረስ እየሰሩ ይገኛሉ።
ቼልሲ በተጨማሪም የሮማውን አማካይ ማኑ ኮኔ ቢመለከትም ሮማ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌለው ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የሞናኮውን አማካይ ላሚን ካማራ ለማስፈረም ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል።
ሰማያዊዎቹ ተጫዋቹን ለማስፈረም 45 ሚልዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ አቅርበው እንደነበር ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሁለቱ ክለቦች አሁን ላይ የዝውውር መስኮቱ በመዘጋቱ በፊት ከስምምነት ለመድረስ እየሰሩ ይገኛሉ።
ቼልሲ በተጨማሪም የሮማውን አማካይ ማኑ ኮኔ ቢመለከትም ሮማ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌለው ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


