ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ቼልሲ ግብ ጠባቂ አስፈረመ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ቼልሲ ግብ ጠባቂ አስፈረመ !
ቼልሲ ግብ ጠባቂ አስፈረመ !

የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አርጀንቲናዊውን ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።

ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ለቼልሲ የሁለት አመት ኮንትራት ፈርሟል።

ማርቲኔዝ ከፊርማው በኋላ “ ወደዚህ በመምጣቴ ደስተኛ ነኝ በቼልሲ ስኬታማ መሆን እፈልጋለሁ " ብሏል።

አክሎም " ቼልሲ ለመቀላቀል መወሰን በጣም ቀላል ነበር ለመጀመር ጓጉቻለሁ " ሲል ጨምሮ ተናግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች