“ አሁን ያለን ነጥብ የፈለግነው አይደለም ” ካሪክ

“ አሁን ያለን ነጥብ የፈለግነው አይደለም ” ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከነገው የብራይተን የካራባኦ ካፕ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ካሪክ በሰጡት አስተያየት “ አሁን የሰበሰብነው ነጥብ የፈለግነውን አይደለም "ሲሉ ተናግረዋል።
“ ይሁን እንጂ ቡድኑ የፈለገውን ነጥብ ማግኘት ይችላል ያንን ስሜት የመመለስ አቅም አለው “ ሲል ገልጿል።
ካርሎስ ባሌባ ከብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ በኋላ እንደሚመለስ የገለፁት ካሪክ “ እሱ ጥራት ያለው ተጨዋች ነው ወደ ሜዳ ለመመለስ ጓጉቷል "ብለዋል።
በሌላ በኩል ሉክ ሾው በነገው የብራይተን ጨዋታ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል ሲሉ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከነገው የብራይተን የካራባኦ ካፕ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ካሪክ በሰጡት አስተያየት “ አሁን የሰበሰብነው ነጥብ የፈለግነውን አይደለም "ሲሉ ተናግረዋል።
“ ይሁን እንጂ ቡድኑ የፈለገውን ነጥብ ማግኘት ይችላል ያንን ስሜት የመመለስ አቅም አለው “ ሲል ገልጿል።
ካርሎስ ባሌባ ከብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ በኋላ እንደሚመለስ የገለፁት ካሪክ “ እሱ ጥራት ያለው ተጨዋች ነው ወደ ሜዳ ለመመለስ ጓጉቷል "ብለዋል።
በሌላ በኩል ሉክ ሾው በነገው የብራይተን ጨዋታ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል ሲሉ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


