“ አላማችን አምስቱንም ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ጋብሬል

“ አላማችን አምስቱንም ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ጋብሬል
የመድፈኞቹ ተከላካይ ጋብሬል ማግሀሌስ ቡድናቸው በቀጣዩ የውድድር አመት ትልቅ እቅድ መያዙን ገልጿል።
ስለ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሽንፈት የተጠየቀው ጋብሬል “ ያ ንዴት በዚህ አመት እንደ ተጨማሪ መነሳሻ ያገለግለናል ” ብሏል።
“ እያንዳንዱን ውድድር ማሸነፍ እንፈልጋለን ነገርግን ስለሚጠብቀን ጉዞም እንረዳለን “ ሲል ጋብሬል ተናግሯል።
“ ቡድናችን ያለበትን የጥራት ደረጃ እናውቃለን ” የሚለው ጋብሬል “ አላማችን ሁሉንም የምናሳተፍበትን አምስት ውድድር ማሸነፍ ነው ” ብሏል።
አርሰናል የፕሪሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ በሚያስችለው ደረጃ ላይ መሆኑን ጋብሬል ተናግሯል።
“ ጥሩ ደረጃ ላይ ነን ነገርግን ጠንክረን መስራት አለብን ሊጉን እና ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ ፈታኝ እንደሆነ እናውቃለን ነገርግን ባለን አቅም እንተማመናለን “ ጋብሬል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ተከላካይ ጋብሬል ማግሀሌስ ቡድናቸው በቀጣዩ የውድድር አመት ትልቅ እቅድ መያዙን ገልጿል።
ስለ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ሽንፈት የተጠየቀው ጋብሬል “ ያ ንዴት በዚህ አመት እንደ ተጨማሪ መነሳሻ ያገለግለናል ” ብሏል።
“ እያንዳንዱን ውድድር ማሸነፍ እንፈልጋለን ነገርግን ስለሚጠብቀን ጉዞም እንረዳለን “ ሲል ጋብሬል ተናግሯል።
“ ቡድናችን ያለበትን የጥራት ደረጃ እናውቃለን ” የሚለው ጋብሬል “ አላማችን ሁሉንም የምናሳተፍበትን አምስት ውድድር ማሸነፍ ነው ” ብሏል።
አርሰናል የፕሪሚየር ሊግ እና ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ በሚያስችለው ደረጃ ላይ መሆኑን ጋብሬል ተናግሯል።
“ ጥሩ ደረጃ ላይ ነን ነገርግን ጠንክረን መስራት አለብን ሊጉን እና ሻምፒየንስ ሊጉን ማሸነፍ ፈታኝ እንደሆነ እናውቃለን ነገርግን ባለን አቅም እንተማመናለን “ ጋብሬል
@tikvahethsport @kidusyoftahe


